Quantcast
Channel: Amharic
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

ሙስሊም ኢትዮጵያውያን ተቃውሞአቸውን አሰሙ

$
0
0

ሐምሌ ፬(አራት)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በረመዳን ጾም ተጠናክሮ የቀጠለው የሙስሊም ኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ፣ ዛሬም በበኒ መስጂድ እጅግ ከፍተኛ ህዝብ በተገኘበት ተካሂዷል። ኢትዮጵያውያኑ ሙስሊሞች ” የእምነት ነጻነታችን ይከበር፣ ለከፈልነው መስዋትነት ተመጣጣኝ ውጤት እናመጣለን” የሚሉ መፈክሮችን ጽፈው አሳይተዋል።

ከሁለት አመት በላይ የዘለቀው የሙስሊሙ ተቃውሞ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መሪዎቹ እየገለጹ ነው።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

Trending Articles