Quantcast
Channel: Amharic
Browsing all 2145 articles
Browse latest View live

ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ የሚወስዱ መንገዶችን ዘጋች

ኀዳር ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ባለፈው አርብ በኬንያ ፖሊስና እና በኢትዮጵያ ወታደሮች መካካል በተደረገ የተኩስ ልውውጥ 3 የኬንያ ፖሊሶች እና 4 የኢትዮጵያ ወታደሮች መገደላቸውን ተከትሎ ኢትዮጵያ ወደ ኬንያ የሚወስዱ መተላለፊያ መንገዶችን ዘግታለች። ሞያሌ፣ ሶሎሎ፣ ፎሮሌ፣ ዱካና እና...

View Article


ድርቁ ከ1977ቱ ያልተናነሰ ነው ሲሉ አርሶአደሮች ተናገሩ

ኀዳር ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በወሎ፣ቆቦና ዋግ ህምራ አካባቢ የሚኖሩ አርሶ አደሮች የዘንድሮው ድርቅ ከ1977ቱ ያልተለየ ነው በማለት ለኢሳት ተናገሩ፡፡ ተጎጂዎች በድርቁ በርካታ ሃብት ንብረታቸውን በመጨረሳቸው ባዶ እጃቸውን እንደቀሩ ይናገራሉ፡፡የገዢው መንግስት ሚዲያዎች በድርቁ የሞተ ሰው...

View Article


የአዲስ አበባ የተለያዩ ወረዳዎች ተወካዮች የተባሉ መንግስት አይሰማንም አሉ

ኀዳር ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሁለተኛውን የእድገት እና ትራንስፎርሜሽን እቅድ አስመልከቶ የህዝብ ተወካዮች ናቸው ከተባሉ ሰዎች ጋር የገዢው ፓርቲ ካድሬዎች ውይይት ያደረጉ ሲሆን፣ በውይይቱ ተወካዮች በየአካባቢው የሚታዩ ችግሮችን ተናግረዋል። የህዝብ ተወካዮቹ ” ብንናገርም የሚሰማን...

View Article

ከአንድ ሺ ያላነሱ የአዲስ አበባ ፖሊሶች የሥራ መልቀቂያ አስገብተው በመጠባባቅ ላይ ናቸው

የፖሊስ ምንጮች እንደገለጹት በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ ስራቸውን ለመልቀቅ ማመልከቻ ያስገቡ ፖሊሶች ቁጥር ከመቼውም ጊዜ በላይ ጨምሯል።7 አመት ያላገለገሉ ፖሊሶች ያገለገሉበት ዘመን ታስቦ ገንዘብ ከፍለው የሚሰናበቱ ሲሆን፣ ይህንን ክፈተት በመጠቀም ብዙዎች ስራውን እየለቀቁ ሄደዋል። ከፖሊስ የሰው ሃይል ክፍል የደረሰን...

View Article

223 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞች ከማላዊ ወደ አገራቸው ተመለሱ

ኀዳር ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ዓለምአቀፉ የስደተኞች ድርጅት IOM ወደ ደቡብ አፍሪካ ለመግባት ሲሞክሩ ማላዊ ላይ ተይዘው በእስር ቤት ውስጥ ሲንገላቱ የነበሩትን ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን አሜሪካ በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን ዜጎች በሰጡት 9 ሺ የአሜሪካ ዶላር ቁጥራቸው 223 የሚሆኑትን በቻርተር አውሮፕላን...

View Article


በአዲስ አበባ የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ችግር በከፋ ሁኔታ ተባባሰ።

ኀዳር ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ባለፈው ቅዳሜ፣ እሁድ እና ሰኞ ባል ድፍን አዲስ አበባ ጭለማ ውጧታል። ካለፉት ሁለት አመታት ወዲህ የሃይል መቆራረጡ እየተባባሰ የመጣ ሲሆን የመንግስት ሹማምንት አንዴ ችግሩ የመልካም አስተዳደር ብልሽት ውጤት ነው፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ የመስመር እርጅና ነው እያሉ ፣...

View Article

በሰሜን ወሎ ጠረፋማ ቀበሌዎች የቁም እንስሳት እየሞቱ መሆኑ ተነገረ፡፡

ኀዳር ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአፋር አጎራባች በሆኑ 15 ቀበሌዎች የድረቁ ሁኔታ እየተባባሰ በመምጣቱ ከ500 በላይ የቁም እንስሳት መሞታቸውን የሐብሩ ወረዳ የግብርና ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ ዝናቡ ለአንድ ወር በመዘግየቱ በሃምሌ ወር መጨረሻ መዝነቡ የሰብሉን እድገት ማስተጓጎሉን የሚናገሩት ባለሙያ፣...

View Article

በሃረሪ ፖሊስና መከላከያ መካከል በተፈጠረው ግጭት ሃረር ሰላም አጥታ ሰነበተች

ኀዳር ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በከተማዋ ውጥረት ነግሶ መሰንበቱን የገለጸው ወኪላችን፣ መንስኤውም አንድ የመከላከያ ሰራዊት አባል ተደብድቦና በጥይት ተመትቶ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰበት መሆኑን ተከትሎ ነው። ውጥረቱን ተከትሎ የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ትራፊክ ዋና አዛዥ ኮማንደር አብዲ ኢብራሂም የተሰወሩ...

View Article


በተለያዩ የኦሮምያ አካባቢዎች ተማሪዎች ተቃውሞ እያሰሙ ነው

ኀዳር ፳ (ሃያ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-መንግስት የአዲስ አበባን አስተዳደር ለማስፋት ያዘጋጀው አዲሱ የመሬት ካርታ ወይም ማስተር ፕላን ተግባራዊ እንደሚደረግ የመንግስት ባለስልጣናት የተለያዩ መግለጫዎችን መስጠታቸውን ተከትሎ፣ የክልሉ ተማሪዎች ተቃውሞአቸውን እየቀጠሉ ሲሆን፣ በአምቦ፣ ኤሉባቦር፣ በምእራብ...

View Article


አርቲስት ግርማዬ ታደሰ ልማታዊ አርቲስቶችን ማዋረድ የሚል ክስ ቀረበበት

ኀዳር ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ሰዎች ምን ይላሉ የተሰኘው ኮሜዲ ድራማ አዘጋጆች ለእስር እየተዳረጉ ሲሆን አርቲስቶቹ ልማታዊ አርቲስቶችን ማዋረድ የሚል ክስ ተመስርቶባቸዋል።ከአዘጋጆቹ አንዱ የሆነው አርቲስት ግርማዬ ታደሰ እስካሁን ድረስ ለሶስት ሳምንታት በእስር እንደሚገኝ የታወቀ ሲሆን ዋና...

View Article

በሃሮማያ ዩንቨርሲቲ የተማሪዎች አመጽ አሁንም አልበረደም

ኀዳር ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የሃሮማያ ዩንቨርሲቲና በተለያዩ ዩንቨርሲቲዎች ውስጥ የሚገኙ የኦሮሚያ ተወላጆች የሆኑ ተማሪዎች አዲሱ የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን አርሶአደሮችን ከቀያቸውና ከእርሻ ማሳቸው ላይ ያፈናቅላል በማለት ቁጣቸውን በሰላማዊ ተቃውሞ የገለጹ ቢሆንም መንግስት እንደተለመደው...

View Article

የጎንደር ማረሚያ ቤት በእሳት ጋየ እስረኞችም ተገደሉ

ኀዳር ፳፩ (ሃያ አንድ) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በጎንደር ከተማ የሚገኘውና ባሕታ በመባል የሚጠራው ማረሚያ ቤት ግቢ ውስጥ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ ማረሚያ ቤቱ ከፍተኛ የሆነ አደጋ የደረሰበት ሲሆን ቁጥራቸው ከ30 እስከ 50 የሚሆኑ ታራሚዎች መገደላቸውንና ከ300 እስከ 500 በላይ የሚሆኑ እስረኞች ደግሞ...

View Article

የዲላ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት በዩኒቨርሲቲው መምህራንና ሠራተኞች ከፍተኛ ክስ ቀረበባቸው፡፡

ኀዳር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ባለፈው ሳሞንት የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞችና መምህራን ለትምህርት ሚኒስቴሩ ሽፈራው ሽጉጤ ሰብስበው እንዲያነጋግሯቸው በፃፉት ደብዳቤ መሰረት ሚኒሰቴሩ በዩኒቨርሲቲው ግቢ በመገኘትና ስብሰባ በማዘጋጀት ያነጋገሯቸው ሲሆን ፣ በስብሰባው የተገኙት ታዳሚዎች ተራ በተራ...

View Article


የኢትዮጵያ የድንበር ኮሚቴ ከሱዳን ጋር ያለውን ድንበር ለማካለል የሚደረገውን እንቅስቃሴ አወገዘ

ኀዳር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-በህወሃት የሚመራው የኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮች የኢትዮጵያን ሕዝብ ሳያማክሩና ታሪካዊ ተግዳሮቶችን ከግምት ሳያስገቡ ለዘመናት በኢትዮጵያ ስር የነበሩትን ድንበሮች ለሱዳን አሳልፈው ለመስጠት የሚያደርጉትን ሚስጥራዊ ድርድሮች በአፋጣኝ አቁመው ሕጋዊን መንገድ...

View Article

የኤሌክትሪክ ኃይል ለተከታታይ ቀናት መቆራረጥን ተከትሎ በአዲስ አበባ የዳቦ እጥረት እና ከወትሮው በተለየ መልኩ የውሃ...

ኀዳር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ባለፉት አራት ቀናት በተከታታይ በመላ ሀገሪቱ የኤሌክትሪክ መቆራረጥን ተከትሎ ዳቦ ቤቶች በሙሉ አቅማቸው መስራት ባለመቻላቸው በርካታ ዳቦ ቤቶች ደንበኞቻቸውን ማስተናገድ ሳይችሉ ቀርተዋል፡፡ አንድ የሁለት ልጆች አባት እንደሆነ የተናገረ ነዋሪ ሰሞኑን ዳቦ ቤቶች...

View Article


በጎንደር እስር ቤት በደረሰ ቃጠሎ በርካታ እስረኞች ማለቃቸው ተነግሯል።

ኀዳር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-ባታ እስር ቤት ውስጥ በተነሳ ቃጠሎ አንዳንድ ወገኖች እስከ 30 ሰዎች መሞታቸውን ሲዘግቡ መንግስት በበኩሉ 17 ሰዎች መሞታቸውን ገልጿል። በርካታ እስረኞች በጠባቂ ፖሊሶች በተተኮሰባቸው ጥይት መሞታቸውን የአይን እማኞች ገልጸዋል። እስከ 200 የሚጠጉ እስረኞች...

View Article

ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ከተለያዩ የአውሮፓ ህብረት ባለስልጣናት ጋር ተነጋገሩ

ኀዳር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአርበኞች ግንቦት7 ሊቀመንበር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ትናንት ለአውሮፓ ህብረት አባላት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በማስመልከት ንግግር ካደረጉ በሁዋላ፣ ዛሬ ደግሞ ከህብረቱ የተለያዩ ሃላፊዎች ጋር ሲነጋገሩ ውለዋል። በዛሬው ውሎአቸው በአውሮፓ ህብረት የተለያዩ...

View Article


በኦሮምያ የተለያዩ አካባቢዎች የተነሳው ተቃውሞ አድማሱን እያሰፋ ነው

ኀዳር ፳፪ (ሃያ ሁለት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የፌደራል መንግስት ያወጣውንና የኦሮምያ ክልል ምክር ቤት ወይም ጨፌ ኦሮምያ በአዲስ አመት የስራ ዘመኑ ያጸደቀው አዲሱን የአዲስ አበባ ካርታ ተከትሎ የተቀሰቀሰው ተቃውሞ ከደምቢዶሎ እስከ ሃረር ተዛምቷል። ተቃውሞውን ተከትሎ በብዙ የዩኒቨርስቲዎች፣ የሁለተኛና...

View Article

አርበኞች ግንቦት7 በኦሮምያና በጎንደር የተፈጸሙትን ግድያዎች አወገዘ

ኀዳር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-“በአዲስ አበባ ማስተር ፕላን ሰበብ በከተማዋ ዙርያ ያሉ ወገኖቻችንን ማፈናቀል በመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የተፈፀመ ጥቃት ነው” ያለው አርበኞች ግንቦት7፣ በማስተር ፕላኑ ሰበብ የሚፈናቀሉ ገበሬዎች የሁላችን ወላጆች፣ ወንድሞችና እህቶች በመሆናቸው ይህንን...

View Article

በአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላይ የቀረበውን ይግባኝ ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ውድቅ አደረገው

ኀዳር ፳፫ (ሃያ ሦስት) ቀን ፳፻፰ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ በእነ ዘመነ ካሴ መዝገብ ከ2 ኛ እስከ 5 ኛ ድረስ ለተጠቀሱት ተከሳሾች የመከላከያ ምስክር ሆነው እንዲቀርቡ ተጠይቆ እስር ቤቱ በተደጋጋሚ ጊዜያት ሳያቀርባቸው ቢቆይም፣ ተከሳሾቹ ለጠ/ፍርድ ቤት ባመለከቱት መሰረት፣ የፌደራል አቃቤ ህግ አቶ...

View Article
Browsing all 2145 articles
Browse latest View live