Quantcast
Channel: Amharic
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

የእርሻ ወቅትን ተከትሎ በኢትዮጵያና በሱዳን አርሶአደሮች መካከል ግጭት እየተከሰተ ነው

$
0
0

ሐምሌ ፴ (ሠላሳ) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት የእርሻ ወቅቱን ተከትሎ የኢትዮጵያ አርሶአደሮች በመሬታቸው ላይ ለማረስ ሙከራ ሲያደርጉ፣ የሱዳን ባለሃብቶችና ታጣቂዎች ጥቃት እየፈጸሙባቸው ነው። አርሶ አደሮቹ “በገዛ አገራችን እርሻ እንዳናርስ በሱዳኖች እየተከለከልን ነው” ያሉ ሲሆን፣ በሱዳኖች በኩል የሚፈጸመውን በደል ለመሸከም እየከበዳቸው መምጣቱን ይገልጻሉ።ሱዳኖች መሬቱ የእነሱ መሆኑንና የኢትዮጵያ መንግስትም ማረጋጋጫ እንደሰጣቸው ይናገራሉ። የኢትዮጵያ አርሶአደሮች ግን ይህንን አይቀበሉትም።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

Trending Articles