Quantcast
Channel: Amharic
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

የሰማዕእታት ቀን 78ኛ አመት ታስቦ ዋለ።

$
0
0

የካቲት ፲፪ (አስራ ሁለት) ቀን ፳፻፯ ዓ/ም ኢሳት ዜና :-የወራሪው  የጣሊያን  ሰራዊት  በጦር  አዛዡ  ፊልድ  ማርሻል  ሮዶልፎ  ግራዚያኒ  አማካኝነት 30  ሺህ  ኢትዮጰያውያንን  በግፍ  የጨፈጨፈበት  78ኛ  ዓመት  ዛሬ  በመላው  ኢትዮጰያውያን  ዘንድ  በመተሳብ  ላይ  ነው።

በኢትዮጵያና  ከኢትዮጵያ  ውጭ  የሚኖሩ  ዜጎች ፣ የጣሊያን  ወራሪ  ሃይል  በንጹሃን  ኢትዮጵያውያን ላይ  የፈጸመውን  አስከፊ  ጭፍጨፋ የሚያስታውሱ  ጽሁፎችን  በመልቀቅ  እለቱን  ዘክረውታል።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

Trending Articles