Quantcast
Channel: Amharic
Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

በነ ወርቅነህ አገኘሁ መዝገብ ብይን ለመስጠት የተያዘው  ቀጠሮ ተራዘመ

$
0
0

ጥቅምት (ሃያ አ) ቀን ፳፻፯ / ኢሳት ዜና :-የፌዴራሉ ከፍተኛው ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ክስ በመሰረተባቸው አቶ ዘላለም ወርቅነህ፣  ሃብታሙ አያሌው፣ አብርሃ ደስታ ፣ ዳንኤል ሺበሺ፣ የሽዋስ አሰፋና በሌሎች 5 ተካሳሾች ላይ ዋስትናን በተመለከተ ሊሰጥ የነበረውን ውሳኔ አራዘመ።

ፍርድ ቤቱ የሁሉም ጠበቆች ተዘጋጅተው ባለመቅረባቸው ውሳኔውን ለህዳር 2 ፣ 2007 ማራዘሙን አስታውቋል። እስረኞቹ በሽብር ወንጀል ተከሰው ለወራት በእስር እየተሰቃዩ ሲሆን፣ በርካታ አለማቀፍ ድርጅቶች ክሱን ፖለቲካዊ ነው ይሉታል።

በሽብርተኝነት የተከሰሰ ሰው የዋስትና መብት እንደማይሰጠው የህግ ባለሙያዎች ይገልጻሉ።


Viewing all articles
Browse latest Browse all 2145

Trending Articles